SlideShare a Scribd company logo
1 of 128
ክርስቲያናዊ
የማስተማር
ዘዴ
የካቲት
ጴጥሮስ ገስጥ መ/ር
ክርስቲያናዊ ትምህርት
አጠቃላይ ገፅታው
01
በክርስቲያናዊ ትምህርት
ውስጥ የመማር
ማስተማር ሂደት
02
የማስተማር ዘይቤዎች
ትምህርት ዝግጅት እና
ውጤት ምዘና
03
የትምህርት አገልግሎት እና
ቤተክርስቲያን
04
እውቀትን
ማስተላለፍ
እውቀትን
ማስተላለፍ
፡-
ይህ ትምህርት በሉቋ 2፣52 ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀ
ሲሆን ክርስቲያናዊ አስተምህሮ መንፈሳዊ፣ አካላዊ፣ ማሕበራዊና
ስነአእምሮአዊ ዕድገትን ማዕከል ያደረገ እንደሆነ በስፋት
የሚያቀርብ ትምህርት ነው፡፡ ትምህርቱ አራት መሠረታዊ የሆኑ
ክፍሎች ሲኖሩት እነርሱም ክርስቲያናዊ አስተምህሮ ባሕሪያት፣
በክርስቲያናዊ አስተምህሮት ውስጥ የመማር ማስተማር ሂደት፣
የክርስቲያናዊ አስተምህሮ ዘይቤዎችና በክርስቲያናዊ አስተምህሮ
ውስጥ የቤተክርስቲያን ድርሻ የሚሉ ይገኙበታል፡፡
የትምህርቱ
ዓላማ
ክርስቶስን እንደ ጠቢብ
አስተማሪ መመልከትና
በማስተማር ሂደት ውስጥ
የእሱን መሰረታዊ
የማስተማር ፈለግ መከተል
እንደ ክርስቲያን አስተማሪ
ኃላፊነትን ማወቅ
ተማሪን በሚገባ ተረድቶ
ፍላጎትን ግብ እንዲመታ
አቅጣጫ ማስያዝ
የትምህርት አገልግሎት
አካባቢ ያሉ እድሎችን
በመቃኘት የክርስቶስን
ተልዕኮ መፈፀም
ተማሪዊ ሁለንተናዊ ዕድገት
እንዲኖረው ተገቢውን
መመሪያ ማለትም ማቀድ፣
መዘጋጀትና ማስተማርን
በተገቢው መንገድ
እንዲወጡ ማድረግ
በትምህርት ዓለም
የመርጃ መሳሪዎችን፣
የማስተማሪያ
መንገዶችንና
የተግባቦት መንገዶችን
መለየትና መጠቀም
ማስቻል
ተማሪን በየደረጃው
ወደሚማርበት ሁኔታ
መምራት
ቤትን፣ ትምህርት
ቤትን፣ አካባቢንና
አለምን እንደ አውታር
በመጠቀም ተማሪን
ለመረዳትና ፍላጎትን
ለማወቅ አዲስ
እውነትን
ለማብራራትና
ለመተግበር፣ የዝንባሌ
ለውጥ ለማምጣት
ማስቻል፡፡
የተማሪን እድገት
ለመመዝን፣
የማስተማር ዘዴን
ለማዳበር፣ ግብንና
መመሪያን እንደ
ክርስቲያን መምህር
እንደሚገባ ለመተግበር
ማስቻል ናቸው፡፡
ክፍል አንድ
ክርስቲያናዊ ትምህርት ባህሪያት
ትምህርት አንድ
ክርስቲያናዊ
ትምህርት ትርጉም
1.1. ክርስቲያናዊ
አስተምህሮ ትርጉም
የተገለጠውን ክርስቲያናዊ ቤተሠባዊነት
ማዕከልን እውቅና መስጠት
የመፅሐፍን መካለለኛ መገለጥን ማረጋገጥ
የክርስቶስን መሪነት፣ አማካሪነትና
የአስተማሪነት ምሳሌ መከተል
የመንፈስ ቅዱስ የማይተካ ሚናን እንደገና
ማነቃቃት
ሚዛናዊ የሆነ ወንጌል ስርጭት በማድረግና
በማስተማር ለታላቁ ተልዕኮ ምላሽ መስጠት
ደቀመዝሙር ለማፍራት ትክክለኛትክክለኛ
መንፈሳዊ እድገት እንዲመጣ በድጋሚ
ማተኮር ነው፡፡
1.2.
የክርስቲያናዊ
አስተምህሮ
መፅሐፍ ቅዱሳዊ
መሠረት
ሰዎችን ባሉበት
ደረጃና ቅርፅ
ለማግኘት፣
ለመድረስ
የተሠጠ ኃላፊነት
ነው፡፡
ከክርስቲያን ስነ-መለኮት ጋር
እጅግ የተቆራኘ ነው፡፡ ይህም
• መፅሐፍ ቅዱስን፣ እምነትን፣
የቤተክርስቲያን አዋጅን ከአንድ
ትውልድ ወደ ቀጣይ ትውልድ
ለማስተላለፍ እጅጉን ጠቃሚ ሆኖ
ታይቷል፡፡ (የሐዋ 2÷ 42 2ጢሞ
3÷16 ኤፌ 6÷4 ሮሜ 2÷18 1ኛቆሮ
14÷19 4÷14 1ኛተሰሎ 5÷11 መዝ
78÷70 ዘዳ 6÷ 4-9 ምሳ 4÷13)
1.3. ክርስቲያናዊ አስተምህሮ ታሪካዊ ዳራ
• ይህን ማወቁ የአስተምህሮ እድገትን ለመረዳት ከሚያስፈልጉ ዋነኛ ነገሮች አንዱ ነው፡፡
ከነዚህም ውስጥ
የጠንካራ መፅሐፍ ቅዱስ አስተምህሮና መመሪያዎችን እንደ ዓላማ፣
መርአ ትምህርት እና የማስተማር ዘዴዎች ለመገምገም
አሁን ያለውን ፍልስፍና፣ መርዕ ትምህርትና የማስተማር ዘዴ ምንጭና
ምክንያት ለመገንዘብ
ወደፊት ለማሣደግ አዲስ እይታ መስጠት፡፡
1.3. ክርስቲያናዊ
አስተምህሮ ታሪካዊ ዳራ
1.3.1.የሂብሩ እና ግሪክ
ታሪካዊ ዳራ
• ሂብሩ ዓላማ የነበረው ህዝቡን
ስለእምነታቸው፣ ስለህጉና ነቢያት
እንዲሁም ስለ ባህላቸው ማሰልጠን
ነበር፡፡ (2ኛ ዜና 17÷7-8)
• የግሪክ ማስተማር አላማ ግን ሰውን
ሞገሳምና ደስ የሚል፣ ስለራሱ
እንዴት የተማረ ሠው ሊሆን
እንደሚችል እንዲያስብ በሞራልና
ስነ-ምግባር የተገነባ እንዲሆነ
ማድረግ
1.3.2ትምህርት በቀደምት
ቤተ-ክርስቲያን
• ዓላማ የነበረው ከጌታና ሐዋርያት
የተቀበሉትን ትምህርት በመጠበቅ
ለሌሎች ማስተላለፍ
ትምህርት ሁለት
ክርስቲያናዊ
አስተምህሮ ባህሪያትን
ማሳደግ
2. ክርስቲያናዊ
ትምህርት
ባህሪያትን ማሳደግ
የማስተማር
አገለግሎትን
ለማሳደግ
ሀ. የመርሃ
ግብር
አቅጣጫን
በመጠበቅ
ለ. የመርሃ
ግብር ቅርፅ
ሐ. የመርሃ
ግብር ዓላማ
ሀ. የመርሃ ግብር
አቅጣጫን
በመጠበቅ
ከነዚህም ውስጥ
፡-
• የፍላጐት ዝመት
• አስቸኳይነትና
አምባገነናዊነት
ይገኙበታል፡፡
ለ. የመርሃ ግብር ቅርፅ
• የታሰበውን ግብ ለመምታት፡፡
ስለዚህም በአንድ መርሃ ግብር ውስጥ
የትንንሽ ግሩፕ ቅርፅ መመስረት
ፕሮግራሙን የበለጠ ወደ ግብ
ከማስጠጋት አኳያ አስተዋፅዎ ስላለው
ቅርፁን ማስቀመጥ ተገቢ ነው፡፡
ሐ. የመርሃ
ግብር
ዓላማ
ዓላማ የአንድ
ፕሮግራም መነሻ
ነጥብን
ለማሣየት
ምን ማድረግና
መደረግ
እንደሌለበት
ለማሣየት
2.1. ክርስቲያናዊ
አስተምህሮ ባህሪን
ማሳደግ ጥቅሙ
• አቅጣጫ ስለሚሰጥ
• መገምገሚያ ዘዴ
ስለሚያሳይ
2.2. ክርስቲያናዊ
አስተምህሮ
የባህሪና ትርጉም
ጥናት ማካሄድ
ግልፅነት፡- አንዱ
ለአንዱ ሊያገለግል
ስለማይችል
ለማስታወስ
ቀላል፡- መምከር፣
ማነፅ፣ መመስከር
ቅደም ተከተል፡-
የሀብት ገደብ ስላለ
ነገሮችን በተራ
ለማድረግ ይረዳል
2.3. ሁለንተናዊ ክርስቲያናዊ አስተምህሮ ሊያሟላቸው የሚገቡ
እውነቶች
ልኬት /ስፍረት/ አቅጣጫ መንገድ ውጤት
ማስታወቅ ከውጭ ወደ
ውስጥ
በቡድንና በነጠላ
በማስተማር፣ በንባብ
ለአገልግሎት በመዘጋጀት
እውነት
መስማማት ከውጭ ወደ
ውስጥ
ምሣሌነት፣ ተጠያቂነት
ግንኙነት፣ ስነ-ስርዓት
ማህበራዊነት
Practice
(የየእለት
ተግባር)
ልውጠት
መለወጥ
ከውስጥ
ወደውጭ
ቡድን መሪነት ውዳሴና
አምልኮ ፣መንፈሳዊ ስነ-
ስርዓት፣ ፀሎት ፣ ሌላውን
ህዝብ መርዳት፣ ራስን
መሆን መምከር
ለውጥ መቀየር
ክፍል ሁለት
በክርስቲያናዊ አስተምህሮ
ውስጥ የመማር ማስተማር
ሂደት
ትምህርት
ሦስት
ተማሪና
አስተማሪ
3. ተማሪና አስተማሪ
በትምህርት ዓለም ውስጥ ልናነሳቸው ከሚገቡን ዋነኛ
ተወናዮች ውስጥ ተማሪና አስተማሪ ናቸው፡፡ ስለትምህርት ስንነጋገር
እነዚህን ተዋንያን አውጥተን መነጋገር እርባና ቢስ የሆነ ሃሳብና ልፋት
ከመሆን ባሻገር የምናነሳቸው የትኛውም ጠቃሚ ነገሮች ዋጋ አልባ
ይሆናሉ፡፡ በዚህ ርዕስ ስርም ከምናነሳቸው ተማሪዎችና አስተማሪ
መካከል ጠቢቡን አስተማሪ ጌታችን እየሱስንና እኛን ነው፡፡
3.1. ጠቢቡ አስተማሪና
እኛ
.
በመማር ማስተማር ውስጥ ዋና
አካል ናቸው ተብለው
ከሚጠቀሱት ውስጥ
ተማሪው
አስተማሪውና
የትምህርቱ ሃሣብ ነው፡፡
3.2. የጠቢቡ አስተማሪ ባህሪያት
መልካም ትጉህ /መምህር/
ፍቅር ተማሪውን ይወድ ነበር
እውቀት ተማሪውን፣ትምህርቱንና
የማስተማሪያን ዘዴ ያውቅ ነበር
ተግባር ያስተማረውን ይኖር ነበር
3.2.1.ፍቅር
የሠዎችን ህይወት ከሚያነቃቃ ከሚያንቀሳቅስ
ኃይል መካከል ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል፡፡
ፍቅር ክርስቶስን እንኳን ወደዚህ ምድር
እንዲመጣ ትልቅ አንቀሳቃሽ ነበር ፡፡ (ዮሐ
3÷16)
ሀ. ተማሪውን
ማወቅ
ደረጃ
01
ደረጃ
02
ደረጃ
03
ለ.
የሚያስተምረውን
ማወቅ
እንዴት
እንደሚያስተምር
ማወቅ
3.2.2. እውቀት
ሐ. እንዴት
እንደሚያስተምር
ማወቅ
መምራት
ማካፈል
መቆጣጠር
ማቀድ
መንከባከብ
3.2.3.
የሚያስተምረውን
ይተገብር ነበር
“ ድርጊት ከንግግር ይበልጥ ይናገራል፡፡”
እንዳሉ ሠዎች ሁልጊዜ ከንግግራችን ባሻገር
ድርጊታችንን እንደሚያዩ ልንገነዘብ ይገባል፡፡
እንዴት እንደምንኖር ለሠዎች
አንገልፅላቸውም ሠዎች አይተው ያውቃሉ፡፡
ትምህርት
አራት
ለእድገት
መስራት
አካላዊ
01
ስነ-ልቦናዊ
02
ማህበራዊና
03
መንፈሳዊ
04
4. ለእድገት መስራት
• የሠው እድገት ሁለንተናዊ ሊሆን ይገባል፡፡
ቤተሰብ፡-
የመጀመሪያውን ሚና
የሚጫወት
ሌሎች፡- ትምህርት ቤት፣
ጓደኛ፣ ቤተክርስቲያን
የመሳሰሉት በሁለተኛ ደረጃ
ጌታ፡- ራሳቸውን ለእርሱ
አሳልፈው ሲሰጡ
የትኩረት
አቅጣጫ
4.2.
መንፈሳዊ
የትኩረት
አቅጣጫ
4.2
ስነአእምሮአዊ
የትኩረት
አቅጣጫ
4.2
ማህበራዊ.
የትኩረት
አቅጣጫ
4.2
አካላዊ
ትምህርት
አምስት
ተማሪው
5. ተማሪው
ተማሪው በታላቁ አናጢ ሊገነባ የተዘጋጀ ማህበረሠብ ነው፡፡ ይህ
ታላቁ አናጢ ፀጋን ብቃትን ሁሉ በመስጠት የህንፃውን መሠረት
ጥሏል፡፡ የአስተማሪው ድርሻ በዚህ ህንፃ ላይ በተገቢው መንገድ ማነፅ
ነው፡፡ ታድያ ይህ ሊታነፅ የቀረበው ሠው እውነተኛ ቤተመቅደስ
ለመሆን በአግባብ ለመሠራት የተዘጋጀ ሊሆን ይገባል ከዚህ ቀጥሎ
የዚህን መታነጫ መንገድ ለማየት እንሞክራለን፡፡
5.1 ለፍላጎት እውቅና
መስጠት
አካላዊ
በስነ አእምሮ
በማሕበራዊ
በመንፈሣዊ
• ከትምህርት በፊት 0-3
• የመጀመሪያ ትምህርት 4-9
• የመጀመሪያ ሁለተኛ ዳረጃ
ትምህርት 10-14
• ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት 15-
18
• የአዋቂ ትምህርት ከ 18
ዓመት በላይ
5.2 ባህሪን
መለየት
5.2.1. ከትምህርት በፊት
0-3
ማህበራዊ ለራሣቸው ለቤተሠባቸው ጥሩ መረዳት እንዲኖራቸው ያደርጋል
አካላዊ ትኩረትና እርዳታ የሚፈልጉበት
ስነ-አእምሮ ጥቂት ትኩረት ፣ ጥቂት ቃላት ጥቂት ማስተዋል የሚዳብርበት
መንፈሳዊ ስለእግዚአብሔር ያላቸውን መረዳት ትህትና የሞላበትና ሙሉ
የሆነበት ነው፡፡
5.2.2. የመጀመሪያ
ተማሪዎች 4-9
ማህበራዊ ግላዊ ባህሪያት የሚገልጡበት ፆታዊ መለያየትን በጉልህ የሚታይበት
አካላዊ ፈጣን አካላዊ ለውጥ፣ ሴቶች በጉልህ ከወንዶች ይልቅ ጐልተው
የሚታዩበት መጫወትና እንቅስቃሴ የሚወዱበት ጊዜ
ስነአእምሮአዊ በፍጥነት በእውቀት የሚያድጉበት አንድን ነገር ለማወቅ ኃይለኛ የሆነ
ጉጉትና ስሜት የሚታይበት
መንፈሳዊ የመንፈሳዊ ህይወት የከበረ እንደሆነ በመረዳት እራሣቸውን ለዚህ
የሚያበቁበት እግዚአብሔርን በታላቅነቱ በልበ ሙሉነት የሚቀበሉበት
5.2.3. የመጀመሪያ ሁለተኛ ደረጃ
እድሜ 10-14
ማህበራዊ ራሳቸውን ለሌላው የሚከፈቱበት መደገፍን የሚጠሉበት ሌላውን ለመንከባከብ ፍላጎት
የሚያሣዩበት
አካላዊ አካላዊ እድገት በከፍተኛ ደረጃ የሚመጣበት ግራ መጋባት የሚታይበት ነው፡፡
በስነ
አእምሮ
ተለዋጭ ስሜትና እርግጠኛ አለመሆን፣ የማይቻል ነገር የሌለ የሚመስላቸው
መንፈሳዊ ለክርስቶስ ትልልቅ ውሳኔ የሚወስኑበት የተለያዩ ምርጫዎች የሚከናወኑበት በበጎ መንገድ
ከመራነው በእግዚአብሔር ኃይል ቁጥጥር ስር የሚውል ማንነት ያለው ያለበለዚያ ግን
የሚጠፋበት የእድሜ ክልል ነው፡፡
5.2.4. ሁለተኛ ደረጃ እድሜ ክልል 15-18
ማህበራዊ እራስን በመርዳት፣ ቅጥርን መፈፀምና ጥገኝነትን ጥላቻ ይታይበታል
አካላዊ ለአቅመ አዳምና ሔዋን በሚገባ የሚደርሱበት በአትሌቲኪስ ድሎችን
የሚቀዳጁበት
በስነአእምሮ ለአዲስ ነገር ፈጣን፣ ጉጉና የሚሞክሩ፣ አዳዲስ ሃሳቦችን መፈተሽ
የሚወዱበት ነው
በመንፈሳዊ አደገኛ መስመር የሚባልበት፣ የሚወሠን ውሣኔ ከፍተኛ በመሆኑ ጥንቃቄ
የሚሻ ትልልቅ ውሳኔዎች የሚንፀባረቁበት፣ ትልልቅ ጥያቄዎች የሚነሱበት፡፡
5.2.5. አዋቂ እድሜ ክልል ከ 18 ክልል
በላይ
ማህበራዊ ከማደግ ይልቅ እድገት የሚቀዘቅዝበት፣ መብሠል እንደ ትልቅ ግብ የሚታይበት፣ ቀዝቃዛ
እንቅስቃሴ፣ በብዙ ኃላፊነት የሚያዝበት ወቅት ነው
አካላዊ ከበድ ያሉ እንቅስቃሴዎች የሚያቅቱበት ሠውነት በተወሠነ እየደከመ የሚመጣበት ሆኖም
ግን በብዙ ፕሮጀክቶች የሚያዙበት ጊዜ
ስነአእምሮአዊ ሃሣባቸውን ለመግለፅ በአብዛኛው መደበኛ መንገዶችን መጠቀም፣ የሃሳብ ተቀባይነት
መኖሩን ማረጋገጥ የሚወዱ ሁልጊዜ ለሠዎች ዝንባሌያቸውን ሃሣባቸውን ማጋራት
መፈለግ
መንፈሳዊ በሁሉ አቅጣጫ ስልጠና የሚያስፈልግበት እድገት እንዲቀጥል ጥረትን የሚጠይቅበት
የእድሜ ክልል ነው፡፡
ትምህርት ስድስት
በማስተማር
ውስጥ የመንፈስ
ቅዱስ ድርሻ
6. በማስተማር ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ ድርሻ
በመንፈሳዊ ዓለም ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ አስተማሪነትን
ስንመለከት በጥበብ በሉዓላዊነትና የመጨረሻ ከፍተኛ ደረጃውን
የሚይዝ መሆኑን ግልፅ ነው፡፡ የምናስተምረው ትምህርት ከንቱ
እንዳይሆን ትክክለኛ እድገትና ከህይወት ጋር ተዛመዶ እንዲኖር ከተፈለገ
ይህንን ድርሻ መንፈስ ቅዱስ ሊወስድ የግድ ይገባል፡፡ 1ዮሐ 2÷20 ገላ
1÷2
6.1. የመንፈስ ቅዱስ ሚና
መንፈስ
ቅዱስ
አስተማሪ ተማሪ
6.2.
መፅሐፍ
ቅዱሣዊው
እውነት
ሀ. ግላዊ ትብብር (መሠጠት)፤- 1ኛ ጢሞ
4÷13 2ኛ ጢሞ 2÷2 ቲቶ 1÷9 ማቲ 7÷24 ዕብ
5÷12
ለ. ግላዊ መሠራት ፡- 2ኛጢሞ 3÷16÷17
ሐ. ግላዊ ግንኙነት መቆጣጠር ይፈልጋል፡፡
(ኤፌ 1÷20-23)
6.3. የመንፈስ
ቅዱስ ኃላፊነት
ሀ. እውነት በአማኝ ህይወት
መግለጥና መተግበር ዮሐ 14÷17÷፤
15÷26
የቃሉን እውነት ማብራት ዮሐ
17÷17
ክርስቶስን ማዕከል ማድረግ
ዮሐ14÷6
እውነትን ከግል ህይወት ጋር
ማዛመድ ኤፌ 1÷17
መውቀስና ማሳመን ዮሃ 16÷7-11
1ኛቆሮ 2÷14
በአማኝ ውስጥ ማደር ዮሐ 14÷16 -
17
ማጥመቅ ሮሜ 6÷1-4 1ኛቆሮ
12÷12-13
መሙላት ኤፌ 5÷18 ሮሜ 6÷12 -
14
6.4.
የማስተማር
እውነታዎቹ
• እውነትን ማስተላለፍ
• እውነትን መጠበቅ
• ሰዎችን በእውነት
መኮትኮት
6.4.1.
የመንፈስ
ቅዱስ የስራ
ውጤት
መንፈሳዊነትን
እድገት
ብስለት
ውጤታማ
አገልግሎት
ትምህርት ሰባት
ሥራን መገንዘብ
7. ስራን መገንዘብ
ስራን በአግባቡ ለመስራት ሁሉም ሠው ቢሆን ሊያውቀውና
ሊያደርገው የሚገባው ነገር የስራውን ዓይነትና የሚጠይቀው ዝግጅት
መገንዘብ ተፈላጊ ነገር ነው፡፡ ይህ ኃላፊነትን በአግባቡ ለመወጣት
ከመርዳቱም ባሻገር ለስራው የሚመጥን ነገር ማድረግ እንድንችል
ይረዳናል፡፡
እራሣቸውን
እንዲጠይቁ
ማበረታታት
.
ጥያቄ
በመጠየቅ
.
እንዴት
እንደሚጠይቁ
ማስተማር
7.1. ዓላማን መረዳት
7.1.1. አእምሮን ማንቃት
7.1.2. የመማር ሂደትን መምራት
ግልፅ የሆነ ዓላማ ማስቀመጥ
ግቡ ምን እንደሆነ እንዲያውቁ ማድረግ
ከዓላማ ጋር የሚሄድ እንቅስቃሴ ማድረግ
ለፍላጎት ፣ ለእድሜ ፣ ለችሎታ፣ ተስማሚ
ማድረግ
እንቅስቃሴውን አስደሣች ማድረግ
7.2.
ኃላፊነትን
መገንዘብ
እንዲማሩ
ማበረታታት
ለትግበራ
መርዳት
ለመማር
ምቹ ሁኔታ
መፍጠር
56
ዕውቀትን በትክክል
ለመተግበር
የሚያስችል
ስራውን ለመስራት
የሚረዳን
ከዓላማው ጋር የተያያዘ
"እውቀት ሃይል ነው" ተብሎ
ተደጋግሞ ይነገራል፡፡ እውቀት ምን ያህል
አስፈላጊ ነው? ይህንና የመሳሰሉ ነገሮችን
ማሰብ ስለእውቀት በቂ ነገር ለመያዝ
እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ በዚህ ረገድ ስናስብ
ግን ይህ መሆን ያለበት .
7.3.የእውቀትን ዋጋ
መገንዘብ
7.3.የእውቀትን ዋጋ
መገንዘብ የቀጠለ………..
ሀ. ለማሰብ የሚረዳ
ለ. ችግሮችን ለመፍታት
የሚረዳ
• እንደዚህ ዓይነት ሰው በምክንያት እና
በማሰላሰል ብዙ ጊዜ ሊያጠፋ ይችላል። በእውቀት
መጨመር አስተሳሰብ ጥልቅ እና የበለጠ
እየጠነከረ እንዲሄድ ከመርዳቱ ባሻገር። ችግሮችን
ለመፍታት የሚረዳ ይሆናል፡፡
• መምህራን ተማሪዎችን በእውቀት አጠቃቀም
ላይ በመምራት የህይወታቸውን እውነተኛ
ችግሮች እና በክፍል ውስጥ ያሉ የትምህርት
ችግሮችን ለመፍታት እንዲረዳቸው ማድረግ
አለባቸው።
7.4. ርእሰ ጉዳዩ ማወቅ
• የርዕሰ ጉዳዩን እውነታዎችን እና ሀሳቦችን
ይይዛል።
• በትምህርቱ ምክንያት በተማሪው ላይ ምን
አይነት የባህርይ ለውጥ እንደሚፈለግ
የሚያመለክት አላማዎችን ወይም ግቦችን
ይገልጻል።
7.4.1.የርዕሰ ጉዳይ
አስፈላጊነት፡-
• ርዕሰ-ጉዳይ የሂደቱ ልብ
እና ኃይል ስለሆነ
7.4.2. ርዕሰ-ጉዳዩን
የማወቅ ጥቅም
• የበለጠ ዘና እንዲል፣ በራስ
መተማመን እንዲኖረው፣
የትምህርት ሂደቱ የተሻለ
እንዲሆን፣ በማስተማሩ
የበለጠ ደስተኛ እንዲሆን፣
እና ሁኔታውን በተሻለ
መንገድ እንዲቆጣጠር
ይረዳዋል፡፡
ትምህርት ስምንት
የመማሪያ ዘይቤን
መገንዘብ
አብሮ መስራትን
የሚወዱ
በግንኙነት
የበለጠ
የሚማሩ
በመስማማትና
ማካፈል
የሚማሩ
ትልቁ ስዕል ላይ
ትኩረት
የሚያደርጉ
ትምህርት ሲቀርብ
በሁሉ አቅጣጫ
ማየት የሚችሉ
በማየትና
በሚሠማቸው ነገር
የሚማሩ
8.1. የመማሪያ ዘይቤዎች
8.1.1. ምናባዊ የመማሪያ ዘይቤ
8.1.2. ትንተናዊ የመማሪያ ዘይቤ
በመመልከትና በማዳመጥ የሚማሩ
የመምህሩ ሚና የመጀመሪያ መረጃ ሠጪ እነሱ ደግሞ
ገምጋሚ እንደሆኑ የሚያስቡ
ትውፊታዊ በሆነ መንገድ የሚማሩ
ራሣቸውን እንደ ምርጥ ተማሪ የሚቆጥሩ
ስልታዊ አቅድ አውጪና ስህተት የለሽነትን ዓላማ
የሚያደርጉ
ትክክለኛ መልሶችንና የመጨረሻ ውጤትን የሚጠብቁ
ውሳኔ ላይ ለመድረስ አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን ሁሉ
ማግኘት የሚፈልጉ
በተጨባጭ እና በእውነታዎች ላይ ብቻ የሚያምኑ
በአብዛኛው ጎበዝ ተብለው የሚፈረጁ ናቸው፡፡
8.1.3.በተ
ፈጥሮ
ቸር
እውቀት
የመማሪ
ያ ዘይቤ
ምክንያታ
ዊ
መሆናቸ
ውን
ለማወቅ
ሐሣቦችን
እያነሡ
መጨዋወ
ት ደስ
የሚላቸው
ፅንሠ
ሃሳብን
በእውነተኛ
አለም
መፈተን
የሚወዱ
የተማሩት
ን
ለመተግበ
ር ስራው
ተጠናቆ
ማግኘትን
የሚወዱ
ችግሮችን
ለመተንተ
ንና
ለመፍታት
ለሚችሉ
ሠዎች
የገዛ
ራሳቸውን
ሃሣብ
በመጠቀ
ም
ድጋፋቸው
ን
የሚሠጡ
8.1.4. በታታሪነት
የመማሪያ ዘይቤ
ተግባርን እንደ አንድ
የመማር ዘዴ
የሚወዱ
ውጥን ፕሮጀክቶችን
ወደ ውስጥ
ከማስገባት ይልቅ
አዲስ አቅጣጫ
የሚፈጥሩ
መስመሮችን
የሚከተሉ፣
አማራጮችን
ለይተው የሚያውቁ
አዲስ ሃሳብን ለማምጣት
አደጋን ለመጋፈጥ
የማይፈሩ ውሳኔን
መለወጥ በሚያስፈልጉ
ሁኔታዎች ማለፍን
የማይፈሩ በዚህም የአዲስ
ሃሳብ ባለቤት መሆናሃቸው
እንዲታወቅ የሚፈልጉ እና
የሳቅ ሠዎች ናቸው፡፡
8.2. የመማሪያ ዘይቤ ጥቅሙ
አእምሮ በተገቢው መንገድ እንደሚሰራ ለማወቅ
ተማሪው እንዲነሣሣ ለማድረግ
ተማሪው በንቃት እንዲሣተፍ ለማድረግ
ፈጣን ተማሪ እንዲሆኑ ለማስቻል
የተሻለና የውጤት መንገድን እንዲከተሉ ለማድረግ
ተማሪን በተሻለ መልኩ እንዲማር ለመርዳት
ህብረት ውስጥ ከሌሎች ጋር ተገቢ የሆነ ተዛምዶ
እንዲያደርጉ ለማስቻል
ከእግዚአብሔር የተሠጣቸው የተፈጥሮ ችሎታ እንደሆነ
እዲገነዘቡና እንዲጠቀሙበት ለማድረግ
ስኬታማነትን ለማግኘት እድሉን እንዲመርጡ
ለማስቻል፡፡
8.3. የመማሪያ ደረጃዎች
የእውቀት ደረጃ
መረዳት /ማስተዋል/
ትግበራ
ትንተና
ማዛመድ
/ማዋሃድ/
ግምገ
ማ
8.4. የመማሪያ ስርጥ /እዝ
መስማት
ማየት
መናገር
ማድረግ
መስማት
10%
ማየት
30%
ማየትና መስማት
50%
ማየት፣ ማስማትና
መናገር
70%
ማየት፣ መስማት፣
መናገርና ማድረግ
90 %
8.5. የመማር ሂደት ላይ ተፅኖ የሚያደርጉ
ነገሮች
• ውጫዊ
• ውስጣዊ
8.5. የመማር ሂደት ላይ ተፅኖ የሚያደርጉ ነገሮች
 ውስጣዊ
• አካላዊ ሥነአእምሮአዊ፣ ማህበራዊ እና መንፈሳዊ
• የኀላ ታሪክ
• ዝንባሌ
• ክህሎት እና ልዩ ተሰጥዎ
8.5. የመማር ሂደት ላይ ተፅኖ የሚያደርጉ ነገሮች
 ውጫዊ
• ልማዶች፣ መምህር፣ ምሳሌ፣ የማስተማሪያ ዘይቤ፣ ቅጣትና
ከባቢ ሁኔታ
8.6.
ክላሣና
ልምምድ
ለማስታወስ
የተማረውን
ትምህርት
ትክክለኛነት
ለማረጋገጥ
የትምህርቱን
ዋና ነጥብ
ለመያዝ
የሚቀጥለው
ን ትምህርት
ቀላል
ለማድረግ
እውቀትን
ለማያያዝ
የመማር
ሂደትን ወደ
ከፍተኛ
ደረጃ
ለማሣደግ
ትምህርት ዘጠኝ
9.የግንኙነት ዘይቤዎችን
መገንዘብ
9.1. ቋንቋ
የራሣቸውን
ሃሣብ ለመግለፅ
የሚፈልጉትን ለማድረግ
9.1.1. የቋንቋ ባህሪያት
የድምፅ ቃና
• ከፍ ዝቅ በማድረግ
የፊት ገፅታ
• ደስተኛ ወይም ሀዘንተኛ መረበሽን ፊት ላይ በሚታይ ገፅታ
የሠውነት እንቅስቃሴ
• ትከሻ ፣ ክንድን፣ እጅን በማንቀሣቀስ
የሠውነት አቋም
• ከቦታ ቦታ በመንቀሣቀስ በመቅረብ በመራቅ
9.2.
የግንኙነት
ሂደቶች
መልክት አቅራቢ
- ቋንቋን ወደ
ፊደል መቀየር
መልክት ተቀባይ
- የተፃፈውን
ትርጉም መፈለግ
ሀ. ቋንቋ
መልእክትን
ለማቅረብ፡-
ቋንቋን በትክክል መናገር
ተማሪዎች ሊረዱት የሚችሉት
ቋንቋ መጠቀም
የሚታወቀውን በመለየት
እንዲስማማ አድርጐ ማቅረብ
መልክትን አሣጥሮና መጥኖ
ማቅረብ
ዘጠኙን የመግባቢያ ቋንቋዎች
መጠቀም
ምልክት፣ ምሣሌ፣ ፎቶዎችን፣ ስዕላዊ
መግለጫዎች፣ ሙዚቃ፣ መዝሙሮችን፣
ግጥሞችንና የተፃፉ ቃላትን መጠቀም
ለ. ቋንቋን ለማነቃቂያ፡- የሠዎች ዝንባሌና እሴት
ለመቀየር ስናስስብ ሊታወቁ ከሚገባቸው ነገሮች መካከል
መልዕክታችን ቅርፅና አላማ ያለው መሆኑን
ማስተዋል
መልዕክቱ በህይወታቸው አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱ
መልክቱ ተፅኖ የሚያሳድርባቸው መሆኑ
መልክቱ የተሻለ ለውጥ እንደሚያመጣ መሰማቱ
ሐ. ቋንቋ መረጃን
በአግባቡ
ለመለዋወጥ፡-
መረጃን በአግባቡ
ለመለዋወጥ
ከሚያስፈልጉ መካከል
ውይይ
ት
/ክርክር/
ጭው
ውቶች
ናቸው
10.
የማስተማር
ዘይቤዎች
የትምህርት
ዝግጅት፣
ውጤት ምዘናና
ማስተማሪያው
መንገድ ነው፡፡
10.1. የማስተማር ዘዴ
10.1.1. በቃል የማስተማር ዘዴ
ትምህርታዊ መግለጫ፡- ይህ የማስተማሪያ ዘዴ የቆየና
መደበኛ የትምህርት አሰጣጥ ዘይቤ ሲሆን የራሱ የሆነ ጥቅምና
ጉዳትም ያለው ነው፡፡
ጥቅም
በአጭር ጊዜ ብዙ ሃሣብ ማስተላለፍ መቻሉ
ትምህርን በተገቢና በዘዴ ለማስተላለፍ መቻሉ
ብዙ ሰዎችን መድረስ መቻሉ
ሁኔታዎችን መቆጣጠርና አቅጣጫን መጠበቅ ማስቻሉ
ለአዋቂዎች የሚመች መሆኑ
የተለያዩ የማስተማሪያ ዘዴዎችን አብሮ አያይዞ መሄድ ማስቻሉ
የተለያዩ ርዕሶች ላይ ተጋባዥ እንግዶችን ማካተት ስለሚያስችል
ሚድያን መጠቀም ማስቻሉ
ጉዳት
ተማሪን ለማሣተፍ እድሉ ጠባብ መሆኑ
የተማሪን መነሣሣት ስለሚቀንስ
የተማሪን ስሜትና መረዳት መወሠን አለማስቻሉ
በግል ሠዎችን አለማሣተፍ
ተማሪ ምን እንደተገነዘበ መረዳት አለመቻሉ
ለረጅም ሠዓት የሰውን ትኩረት እንዲያዝ አለማድረጉ
ለወጣት የሚመች አለመሆን
ከሠሙት ውስጥ ወደተግባር ለመቀየር ብዙ እድል አለመስጠቱ
101.1.1.
ትምህርታዊ
መግለጫን
ማዘጋጀት
ዓለማና
ምክንያት
ን
ማጥናት
ና
በአእምሮ
መያዝ
ማውጫ መስጠት
መግቢያ
ማድረግ
10.1.1.2. ማቅረብ
ንግግርን ግልፅ ማድረግ
የሚታወቁና የተጠኑ ቃላትን መጠቀም
ተገቢ የሠውነት እንቅስቃሴ ማድረግ
ዘና ማለት፣ ድንገተኛ ነገር ማስቀረትና ራስን መቆጣጠር
የአይን ተግባቦት በሚገባ ማድረግ
የድምፅ ቃናና መጠንን በመቀያየር መጠቀም
10.1.2. በታሪክና ማብራሪያ ስዕል በመጠቀም የማስተማር ዘዴ
• ጥቅም
ማብራራት አፅህኖት ለመስጠት ፍላጐት መጨመር
ከታወቀ ወደ ማይታወቅ
ራት
ዘና ማድረግ ንባብ ፍላጎትን መጨመር
መረጃን ማስተላለፍ ለመተግበር ዝንባሌ መቀየር
ችግርን ማስወገድ ምሳሌ እንዲከተሉ ግንኙነትን ማዳበር
10.1.2.1.
የምሣሌ
ምንጮች፡
ብሔራዊ ታሪክ፣
መንግስት፣
ባህል፣
ሃይማኖታዊ
ልምዶች፣
ከንግድ
ቦታዎችና
የመሳሰሉት
10.1.2.2. የጥሩ ምሣሌ ባህሪ
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century
Christian educationeducation in the twenty one century

More Related Content

More from PetrosGeset

More from PetrosGeset (10)

PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.ppt
PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.pptPPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.ppt
PPP - Dechasa Pastors Conference April 20 2024.ppt
 
Missional Leader By Aychiluhm Final.pptx
Missional Leader By Aychiluhm  Final.pptxMissional Leader By Aychiluhm  Final.pptx
Missional Leader By Aychiluhm Final.pptx
 
English vocabulary to kindergarten students
English vocabulary to kindergarten studentsEnglish vocabulary to kindergarten students
English vocabulary to kindergarten students
 
leadership types and There character in the xhurch
leadership types and There character in the xhurchleadership types and There character in the xhurch
leadership types and There character in the xhurch
 
it is about how increasing student access
it is about how increasing student accessit is about how increasing student access
it is about how increasing student access
 
Pastoral caring and counseling in the church
Pastoral caring and counseling in the churchPastoral caring and counseling in the church
Pastoral caring and counseling in the church
 
ew_target_board_with_arrows_tags_and_icons_flat_powerpoint_design [Autosaved]...
ew_target_board_with_arrows_tags_and_icons_flat_powerpoint_design [Autosaved]...ew_target_board_with_arrows_tags_and_icons_flat_powerpoint_design [Autosaved]...
ew_target_board_with_arrows_tags_and_icons_flat_powerpoint_design [Autosaved]...
 
Christology.pptx
Christology.pptxChristology.pptx
Christology.pptx
 
fundraising Presentation 1.pptx a presentation about the KMKC church
fundraising Presentation 1.pptx a presentation about the KMKC churchfundraising Presentation 1.pptx a presentation about the KMKC church
fundraising Presentation 1.pptx a presentation about the KMKC church
 
fundraising Presentation 1.pptx
fundraising Presentation 1.pptxfundraising Presentation 1.pptx
fundraising Presentation 1.pptx
 

Christian educationeducation in the twenty one century